የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ የሶዶ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ ኢታገኝ ሃይለማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖቱ አባቶችና ምዕመናን በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል ፡፡
ዘጋቢ፡- ድርሻዩ ጋሻው ከዋካ
የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ የሶዶ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ ኢታገኝ ሃይለማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖቱ አባቶችና ምዕመናን በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል ፡፡
ዘጋቢ፡- ድርሻዩ ጋሻው ከዋካ
More Stories
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 5.5 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች ወደስራ መግባታቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ
በዳዉሮ ዞን እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ለህዝቡ የመልማት ጥያቄ ምላሽ እያስገኙ መሆናቸዉ ትኩረት ሊደረግባቸው እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ
በዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ዘርፍ በመሰማራታቸው የቤት ፍጆታን ከማሟላት ባሻገር በኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን በጋሞ ዞን ገረሴ ከተማ በዘርፉ የተሰማሩ አንዳንድ አካላት አረጋገጡ