የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ የሶዶ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ ኢታገኝ ሃይለማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖቱ አባቶችና ምዕመናን በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል ፡፡
ዘጋቢ፡- ድርሻዩ ጋሻው ከዋካ
የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ የሶዶ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ ኢታገኝ ሃይለማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖቱ አባቶችና ምዕመናን በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል ፡፡
ዘጋቢ፡- ድርሻዩ ጋሻው ከዋካ
More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ