የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ የሶዶ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ ኢታገኝ ሃይለማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖቱ አባቶችና ምዕመናን በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል ፡፡
ዘጋቢ፡- ድርሻዩ ጋሻው ከዋካ
የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ የሶዶ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ ኢታገኝ ሃይለማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖቱ አባቶችና ምዕመናን በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል ፡፡
ዘጋቢ፡- ድርሻዩ ጋሻው ከዋካ
More Stories
ብልጽግናን ለማረጋገጥ የፖሊስ አመራር እና አባላትን አቅም ማሳደግ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
ህዳር 29 ለሚከበረው የ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል የአሰልጣኞች ሥልጠናና ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ የውይይት መድረክ በካራት ከተማ እየተካሄ ይገኛል
የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ባህል፣ ማንነትን ቅርስን ከማስተዋወቅ አኳያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የዳውሮ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ገለፁ