በመርሃ ግብሩም የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሸቱ፣ የከምባታ፣ ሀላባ፣ ጠምባሮ፣ የዳውሮና ኮንታ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታሪኩ ተስፋዬና የከተማ አመራሮችና የሺንሽቾ ከተማ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ መሆኑን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመለክታል፡፡
የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሸቱ በተገኙበት የመስቀል ደመራ በዓል በሺንሽቾ እየተከበረ ይገኛል

More Stories
የተለያዩ የህክምና መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት መቻላቸውን በሚዛን አማን ከተማ በማህበረሰብ አቀፍ ፋርማሲ ሲገለገሉ ያገኘናቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ገለፁ
የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ሄቦ” በዓል በደማቅ ስነ ስርዓት በሣጃ ከተማ እየተከበረ ነው
በክረምት ወራት የታየውን ትጋት በበጋውም ለመድገም ቁርጠኞች መሆናቸውን በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ