በመርሃ ግብሩም የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሸቱ፣ የከምባታ፣ ሀላባ፣ ጠምባሮ፣ የዳውሮና ኮንታ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታሪኩ ተስፋዬና የከተማ አመራሮችና የሺንሽቾ ከተማ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ መሆኑን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመለክታል፡፡
የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሸቱ በተገኙበት የመስቀል ደመራ በዓል በሺንሽቾ እየተከበረ ይገኛል

More Stories
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 5.5 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች ወደስራ መግባታቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ
በዳዉሮ ዞን እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ለህዝቡ የመልማት ጥያቄ ምላሽ እያስገኙ መሆናቸዉ ትኩረት ሊደረግባቸው እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ
በዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ዘርፍ በመሰማራታቸው የቤት ፍጆታን ከማሟላት ባሻገር በኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን በጋሞ ዞን ገረሴ ከተማ በዘርፉ የተሰማሩ አንዳንድ አካላት አረጋገጡ