በመርሃ ግብሩም የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሸቱ፣ የከምባታ፣ ሀላባ፣ ጠምባሮ፣ የዳውሮና ኮንታ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታሪኩ ተስፋዬና የከተማ አመራሮችና የሺንሽቾ ከተማ ምዕመናን በተገኙበት እየተከበረ መሆኑን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመለክታል፡፡
የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሸቱ በተገኙበት የመስቀል ደመራ በዓል በሺንሽቾ እየተከበረ ይገኛል

More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በዱራሜ ከተማ እየተካሄደ ነው
መጪው ጠቅላላ ምርጫ ተአማኒና በህዝቡ ዘንድ ቅቡልነት ያለው እንዲሆን በልዩ ትኩረት እንደሚሠራ የባስኬቶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሳሙኤል ደሣለኝ ገለፁ
የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 28ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል