ቢዝነስ ዜና “ጊፋታ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት” በሚል መርህ የወላይታ ዞን ሕዝቦች የባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ እና ልማት ሲምፖዚየም በወላይታ ሶዶ እየተካሄደ ነው “ጊፋታ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት” በሚል መርህ የወላይታ ዞን ሕዝቦች የባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ እና ልማት ሲምፖዚየም በወላይታ ሶዶ እየተካሄደ ነው በሲምፖዚየሙ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ከፌደራልና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የብሄሩ ተወላጆችና ተጋባዥ እንግዶች እየተሳተፉ ነው። ዘጋቢ፡ ቅድስት ዳንኤል Continue Reading Previous ጠንክሬ ማጥናቴና ጊዜዬን በአግባቡ መጠቀሜ ለዚህ ውጤት አብቅቶኛል – ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ይስሐቅ ሰብስቤNext በካፋ ነገስታት መካነ-መቃብር (ሾሻ ሞጎ) ላይ የሚከናወኑ ባህላዊና ታሪካዊ ኩነቶች ለዓለም ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተጠቆመ More Stories ዜና ጠንካራ የጤና ልማት ስርአት በመዘርጋት የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ ዜና በቡና ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሀብቶች የውሃን ሀብት ከብክለት በመጠበቅ ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ አሳሰበ ዜና የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም
More Stories
ጠንካራ የጤና ልማት ስርአት በመዘርጋት የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
በቡና ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሀብቶች የውሃን ሀብት ከብክለት በመጠበቅ ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ አሳሰበ
የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም