ቢዝነስ ዜና “ጊፋታ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት” በሚል መርህ የወላይታ ዞን ሕዝቦች የባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ እና ልማት ሲምፖዚየም በወላይታ ሶዶ እየተካሄደ ነው “ጊፋታ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት” በሚል መርህ የወላይታ ዞን ሕዝቦች የባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ እና ልማት ሲምፖዚየም በወላይታ ሶዶ እየተካሄደ ነው በሲምፖዚየሙ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ከፌደራልና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የብሄሩ ተወላጆችና ተጋባዥ እንግዶች እየተሳተፉ ነው። ዘጋቢ፡ ቅድስት ዳንኤል Continue Reading Previous ጠንክሬ ማጥናቴና ጊዜዬን በአግባቡ መጠቀሜ ለዚህ ውጤት አብቅቶኛል – ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ይስሐቅ ሰብስቤNext በካፋ ነገስታት መካነ-መቃብር (ሾሻ ሞጎ) ላይ የሚከናወኑ ባህላዊና ታሪካዊ ኩነቶች ለዓለም ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተጠቆመ More Stories ዜና በስራ ቦታቸው ላይ የህፃናት ማቆያ ማዕከል መቋቋሙ ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን እንዳስቻላቸው የማእከሉ ተጠቃሚ እናቶች ገለፁ 1 min read ዜና ለግብርናው እድገት መንግስት ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን የግብርና አጋር አካላት ድጋፍ የማይተካ ሚና እንዳለው የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ ዜና በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የጥምቀት በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ክዋኔዎች በድምቀት ተከብሯል
More Stories
በስራ ቦታቸው ላይ የህፃናት ማቆያ ማዕከል መቋቋሙ ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን እንዳስቻላቸው የማእከሉ ተጠቃሚ እናቶች ገለፁ
ለግብርናው እድገት መንግስት ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን የግብርና አጋር አካላት ድጋፍ የማይተካ ሚና እንዳለው የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ
በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የጥምቀት በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ክዋኔዎች በድምቀት ተከብሯል