“የባህል ልማታችን ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን” በሚል መርህ 10ኛው ዙር የከምባታ ዞን ሕዝቦች የባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ እና ልማት ሲምፖዚየም በዱራሜ እየተካሄደ ነው
በሲምፖዚየሙ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱን ጨምሮ የክልል ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞን አስተዳደር ከፍተኛ የሰራ ኃላፊዎች፣ አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ተጋባዥ እንግዶችና የከምባታ ተወላጆች እየተሳተፉ ነው።
ዘጋቢ፡ ዘረሰናይ አበበ
More Stories
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የህብረታችን አርማ የብልጽግናችን አሻራ ነው” – ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)
የጉራጌ ዞን የጸጥታ ምክር የ2017 ዓ.ም የማጠቃለያ ጉባኤ እያካሄደ ነው።
የሥራ ዕድል ፈጠራ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገለጸ