“የባህል ልማታችን ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን” በሚል መርህ 10ኛው ዙር የከምባታ ዞን ሕዝቦች የባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ እና ልማት ሲምፖዚየም በዱራሜ እየተካሄደ ነው
በሲምፖዚየሙ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱን ጨምሮ የክልል ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞን አስተዳደር ከፍተኛ የሰራ ኃላፊዎች፣ አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ተጋባዥ እንግዶችና የከምባታ ተወላጆች እየተሳተፉ ነው።
ዘጋቢ፡ ዘረሰናይ አበበ

More Stories
የ2017/18 በመኸር እርሻ ከተዘሩ ዋና ዋና ሰብሎች የተሻለ ምርት ለመሰብሰብ አልመው እየሠሩ መሆናቸዉን በዳዉሮ ዞን የከጪ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ
ወጣቶች ከጠባቂነት አመለካከት ተላቀው ችግር ፈቺ የስራ መስክ በመፍጠር ከራሳቸው አልፎ አገርን ለማሻገር መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ
ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች የሚወጡ ተመራቂ ሰልጣኞች በሰለጠኑበት ዘርፍ ሀገሪቱ ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ