ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
More Stories
2ኛው የየም ዞን ስፖርት ሻምፕዮና በሣጃ ከተማ እየተካሄደ ነው
የ2017 የጋሞ ዞን ልዩ ልዩ ስፖርቶች ሻምፒዮና ውድድር በወንዶች እግር ኳስ ውድድር በዳራማሎ ወረዳ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የጅቡቲ አቻውን 6ለ1 አሸነፈ