ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
More Stories
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን አስፈረመ
የ2018 የCBE የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን በማሸነፍ ሁለት ዋንጫ ላነሳው የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ክልሉ ያዘጋጀውን የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 06/2018 ከቀኑ 12፡00 ጀምሮ በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ይካሄዳል።