ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
More Stories
“እናቴ ሆይ ደውይልኝ!”
የአባቱ ልጅ!
ቼልሲ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝን አስፈረመ