ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች
ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን አንድ ለዜሮ ያሸነፈችው።
ውድድሩ በአርጀንቲና አስተናጋጅነት የተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ተወካዮችን ጨምሮ ከመላው አለም የተወጣጡ ጠንካራ ብሄራዊ ቡድኖች ተሳታፊ ሆነውበታል።
ለ3ኛ ደረጃ በተካሄደ መርሃግብር እስራኤል ደቡብ ኮሪያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።
More Stories
ጋብርኤል ማርቲኔሊ በ5 ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ጎል ያስቆጠረ የመጀመሪያው የአርሰናል ተጫዋች ሆነ
ጆሿ ዚርኪዜ በሮማ ይፈለጋል
አርሰናል በአስቶንቫላ ተሸነፈ