የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው

የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው

በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።

ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ