የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው
በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።
ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ
የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው
በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።
ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ
More Stories
በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥራ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል