የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው
በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።
ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ
የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው
በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።
ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ
More Stories
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ