የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው
በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።
ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ
የወራቤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የሙያና የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው
በዛሬው ዕለት የሚመረቁት 1ሺህ 5 መቶ 61 ተማሪዎች ሲሆኑ በ45 የትምህርት ዘርፎች ስለመሆኑ ከዩኒቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዩኒቨርስቲው የዘንድሮው የምረቃ መርሃ ግብር 6ኛው ዙር ነው።
ዘጋቢ : ጀማል የሱፍ
More Stories
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ
ሁሉም ሰው ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ በቀጣይ የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ እንዲችል የምርጫ ካርድ በወቅቱ መያዝ እንደሚጠበቅበት ተገለጸ