8ኛው ሀገር በቀል ዕውቀቶች ለዘላቂ ሠላም በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የምርምር ዐውደ ጥናት በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል
በመድረኩ የዘርፉ ተመራማሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲውና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው፡፡
በመድረኩ በ5 ዩኒቪርሲቲዎች የተከናወኑ የተለያዩ የምርምር ዓውደ ጥናቶች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸውም ከወጣው መርሀ ግብር መረዳት ተችሏል።
ዘጋቢ፡ እንጃ ገልሲሞ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን

More Stories
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ