በሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
ሀዋሳ፡ መጋቢት 26/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቲዎስ አኒዮ የተመራ ልዑክ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት መርሃ ግብሩን አስጀምረዋል።
በመርሃ ግብሩ የዞኑና የምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተው ያስጀመሩ ሲሆን በወረዳው እየተከናወኑ ያሉ የግብርና እና ሌሎች የልማት ተግባራት የመስክ ምልከታ እያደረጉ ይገኛል።
ዘጋቢ: ሳሙኤል መንታሞ – ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማጎልበት የጤና አደረጃጀቶችን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመግባት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ትምህርታቸው ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባ መልዕክት ተላለፈ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ከ10 ቢልዮን ብር በላይ በጀት ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውል በተገቢው እንደሚሠራ ገለፀ