በሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
ሀዋሳ፡ መጋቢት 26/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቲዎስ አኒዮ የተመራ ልዑክ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት መርሃ ግብሩን አስጀምረዋል።
በመርሃ ግብሩ የዞኑና የምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተው ያስጀመሩ ሲሆን በወረዳው እየተከናወኑ ያሉ የግብርና እና ሌሎች የልማት ተግባራት የመስክ ምልከታ እያደረጉ ይገኛል።
ዘጋቢ: ሳሙኤል መንታሞ – ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው
የህግ ታራሚዎችን በስነ ምግባር ለማነፅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ገለፀ
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆች በክህሎት የበቁ ሥራ ፈጣሪ ዜጎችን ለማፍራት ጥራት ያለውን ስልጠና መስጠታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠቀ