በሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
ሀዋሳ፡ መጋቢት 26/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቲዎስ አኒዮ የተመራ ልዑክ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት መርሃ ግብሩን አስጀምረዋል።
በመርሃ ግብሩ የዞኑና የምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተው ያስጀመሩ ሲሆን በወረዳው እየተከናወኑ ያሉ የግብርና እና ሌሎች የልማት ተግባራት የመስክ ምልከታ እያደረጉ ይገኛል።
ዘጋቢ: ሳሙኤል መንታሞ – ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
ክልሉ ከተደራጀ ጀምሮ በሁሉም መዋቅሮች በግብዓት አቅርቦት እና ተደራሽነት የተሻለ ተግባር መኖሩ ተገለጸ
8ኛው ሀገር በቀል ዕውቀቶች ለዘላቂ ሠላም በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የምርምር ዐውደ ጥናት በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል
የፌደራል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የባስኬቶ ዞን ተወላጆች አንድነት እና ወንድማማችነት ማጠናከሪያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል