በሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
ሀዋሳ፡ መጋቢት 26/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቲዎስ አኒዮ የተመራ ልዑክ የበልግ ግብርና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት መርሃ ግብሩን አስጀምረዋል።
በመርሃ ግብሩ የዞኑና የምስራቅ ባዳዋቾ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተው ያስጀመሩ ሲሆን በወረዳው እየተከናወኑ ያሉ የግብርና እና ሌሎች የልማት ተግባራት የመስክ ምልከታ እያደረጉ ይገኛል።
ዘጋቢ: ሳሙኤል መንታሞ – ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
በዞኑ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የጋሞ ዞን አሰተዳደር አሰታወቀ
በሀሳብ ልዕልና የሚያምን የፖለቲካ ሥነ-ምህዳርን በማስፋት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመመካከርና በመደጋገፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ