በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት ንግስት ጌታቸው የብር ሜዳልያ አስገኘች
ሀዋሳ: መጋቢት 14/2017 (ደሬቴድ) በ20ኛው የናንጂንግ ዓለም አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ሻምፒዮና አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ አስገኝታለች።
አትሌት ንግስት ጌታቸው ውድድሩን 1 ደቂቃ ከ59 ሴኮንድ ከ63 ማይክሮሴኮንድ በሆነ ሰዓት 2ኛ ደረጃ ይዛ በማጠናቀቅ በሻምፒዮናው ለኢትዮጵያ 3ኛውን የብር ሜዳልያ አስገኝታለች።
የባለፈው ዓመት የርቀቱ አሸናፊ አትሌት ፅጌ ድጉማ 6ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
ጋብርኤል ማርቲኔሊ በ5 ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ጎል ያስቆጠረ የመጀመሪያው የአርሰናል ተጫዋች ሆነ
ጆሿ ዚርኪዜ በሮማ ይፈለጋል