“የኢትዮጵያን መንግሥት አመራር ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ለጤና ሚኒስትርነት ያቀረቧቸው ዐሸጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀባይነት አግኝተው ጸድቀዋል።

“የኢትዮጵያን መንግሥት አመራር ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ለጤና ሚኒስትርነት ያቀረቧቸው ዐሸጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀባይነት አግኝተው ጸድቀዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንንም በክብር አሰናብቷል።”

ምንጭ ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት