“የኢትዮጵያን መንግሥት አመራር ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ለጤና ሚኒስትርነት ያቀረቧቸው ዐሸጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀባይነት አግኝተው ጸድቀዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንንም በክብር አሰናብቷል።”
ምንጭ ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
“የኢትዮጵያን መንግሥት አመራር ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ለጤና ሚኒስትርነት ያቀረቧቸው ዐሸጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀባይነት አግኝተው ጸድቀዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንንም በክብር አሰናብቷል።”
ምንጭ ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
More Stories
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ