የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሂዳል
ሀዋሳ፡ ጥር 23/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) 6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሄዳል፡፡
ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው ቀዳሚ አጀንዳ የሆነውን የ12ኛ መደበኛ ስብሰባን ቃለ ጉባዔ የሚያፀድቅ ይሆናል፡፡
በመቀጥልም የፍትህ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ በምክር ቤቱ አባላት ውይይት ይደረግበታል፡፡
ምንጭ ፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

More Stories
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተጀመረ
የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ያረጁ ቡናዎችን ለማደስና አዲስ ተከላን ለማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
የስራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን አቅም የሚያሳድግ የ12.8 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ