የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሂዳል
ሀዋሳ፡ ጥር 23/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) 6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሄዳል፡፡
ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው ቀዳሚ አጀንዳ የሆነውን የ12ኛ መደበኛ ስብሰባን ቃለ ጉባዔ የሚያፀድቅ ይሆናል፡፡
በመቀጥልም የፍትህ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ በምክር ቤቱ አባላት ውይይት ይደረግበታል፡፡
ምንጭ ፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

More Stories
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ