የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተፋሰስ ልማትና የበልግ አዝመራ ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በሶዶ ከተማ ይካሄዳል
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉ ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ አለማየሁ ባውዲ፣ የዞን ዋና አስተዳዳሪዎች፣ የግብርና እና የተጠሪ ተቋማት ተወካዮች እና የሚመለከታቸው አካላት ይሳተፋሉ።
በክልሉም የተፋሰስ ልማትና የበልግ አዝመራ ተግባራትም በይፋ ይጀመራል።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ
More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ