የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተፋሰስ ልማትና የበልግ አዝመራ ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በሶዶ ከተማ ይካሄዳል
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉ ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ አለማየሁ ባውዲ፣ የዞን ዋና አስተዳዳሪዎች፣ የግብርና እና የተጠሪ ተቋማት ተወካዮች እና የሚመለከታቸው አካላት ይሳተፋሉ።
በክልሉም የተፋሰስ ልማትና የበልግ አዝመራ ተግባራትም በይፋ ይጀመራል።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ
More Stories
በጎ ተግባር ወቅትን ጠብቆ የሚተገበር ብቻ ሳይሆን የሁልጊዜ ተግባራችንና ባህላችን ልናደርገው ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
“ማሽቃሮ” በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በተደረገ ጥናት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ክልል አቀፍ ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል