የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተፋሰስ ልማትና የበልግ አዝመራ ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በሶዶ ከተማ ይካሄዳል
በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉ ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ አለማየሁ ባውዲ፣ የዞን ዋና አስተዳዳሪዎች፣ የግብርና እና የተጠሪ ተቋማት ተወካዮች እና የሚመለከታቸው አካላት ይሳተፋሉ።
በክልሉም የተፋሰስ ልማትና የበልግ አዝመራ ተግባራትም በይፋ ይጀመራል።
ዘጋቢ: ጀማል የሱፍ
More Stories
የፍትህ ዘርፍ ባለሙያዎችን አቅም ማጎልበት በፍትህ ስርዓት ላይ የሚነሱ ችግሮችን እንደሚቀርፍ ተጠቆመ
በስራ ቦታቸው ላይ የህፃናት ማቆያ ማዕከል መቋቋሙ ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን እንዳስቻላቸው የማእከሉ ተጠቃሚ እናቶች ገለፁ
ለግብርናው እድገት መንግስት ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን የግብርና አጋር አካላት ድጋፍ የማይተካ ሚና እንዳለው የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ