የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል አርባምንጭ ከተማ ገቡ
ሀዋሳ፤ ጥር 2/2016 ዓ.ም. (ደሬቴድ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ለመንግስታዊ ስራ አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡
ሚኒስትሩ ወደ አርባምጭ ከተማ ሲገቡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ የክልሉ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አለማየሁ ባውዲን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ለሚኒስትሩ አቀባበል አድርገውላቸዋል ።
ሚኒስትሩ በአርባምንጭ ቆይታቸው በኢትዮጵያ ታምርት መርሃ ግብር የኢንዱስትሪ ፖሊሲና ተኪ ምርት ስትራቴጂ በተዘጋጀው መድረክ ላይ ይሳተፋሉ።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
የኬሌ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞችና ወላጅ አልባ ህፃናት የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ማስተር አብነት ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
“የአጉራሽን እጅ ነካሽ”