የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በ147ኛው የዓለም የፓርላማ ህብረት (IPU) ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው
በአንጎላ ማናማ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ ስብሰባ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ እና ሌሎችም የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
More Stories
ታሪክ፣ ባህሎችና ቅርሶችን ጠብቆ ማሳደግ ለቱሪዝም ልማትና ለህዝቦች ትስስር ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተጠቆመ
በኣሪ ወረዳ ያለው የመንገድ ችግር በማህበራዊ ህይወታቸው ሆነ በኢኮኖሚያቸው ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን የአከባቢው ነዋሪዎችና አሽከርካሪዎች ገለጹ
የእንሰት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከ69 ሺህ 1 መቶ በላይ ሄክታር ማሳ በእንሰት መሸፈን መቻሉን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የዳዉሮ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ