የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በ147ኛው የዓለም የፓርላማ ህብረት (IPU) ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው
በአንጎላ ማናማ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ ስብሰባ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ እና ሌሎችም የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
More Stories
የፍትህ ተቋማት ተገልጋዩን ህብረተሰብ በሚመጥን መልኩ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ ገለፁ
በተገልጋይ እርካታና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ የፍትህ ትራንስፎርሜሽንና የፍርድ ቤቶች ጥምረት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ
የዜጎችን ህይወት በማቀራረብ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ ከሚረዱ ጉዳዮች አንዱ የበጎ ፈቃድ ሥራ መሆኑ ተጠቆመ