የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በ147ኛው የዓለም የፓርላማ ህብረት (IPU) ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው
በአንጎላ ማናማ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ ስብሰባ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ እና ሌሎችም የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

More Stories
የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ለሕብረተሰቡ ግንዛቤን ከመፍጠር ጀምሮ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛል – የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት
በከምባታ ዞን የሺንሽቾ ከተማ የመሠረተ ልማት ተግባራት በማጠናከር የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ86 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ