የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በ147ኛው የዓለም የፓርላማ ህብረት (IPU) ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ነው
በአንጎላ ማናማ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ ስብሰባ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ እና ሌሎችም የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ