ማዕከሉ በኮንታ ዞን የቡና ሙዝ ስብጥር የአመራረት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ያለመ የመስክ ጉብኝት እያደረገ ነው
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የጅማ ግብርና ምርምር ማዕከል በኮንታ ዞን የቡና ሙዝ ስብጥር የአመራረት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ያለመ የመስክ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል፡፡
በጉብኝቱ የማዕከሉ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እንዲሁም የአካባቢው አርሶ አደሮች እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ: ደረጀ ተፈራ – ከዋካ ጣቢያችን
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/