ማዕከሉ በኮንታ ዞን የቡና ሙዝ ስብጥር የአመራረት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ያለመ የመስክ ጉብኝት እያደረገ ነው
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የጅማ ግብርና ምርምር ማዕከል በኮንታ ዞን የቡና ሙዝ ስብጥር የአመራረት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ያለመ የመስክ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል፡፡
በጉብኝቱ የማዕከሉ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እንዲሁም የአካባቢው አርሶ አደሮች እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ: ደረጀ ተፈራ – ከዋካ ጣቢያችን
More Stories
የቡርጂ ዞን ምክር ቤት አቶ ትንሳኤ ዮሐንስ ወጌ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾመ
የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከልና የመቆጣጠርን ጉዳይ ቀዳሚ ተግባር አድርጎ እየሰራ መሆኑን የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ
አገልግሎት አሰጣጡን በማዘመን ተገልጋዩን ለማርካት እየሰራ መሆኑን የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል አስታወቀ