ማዕከሉ በኮንታ ዞን የቡና ሙዝ ስብጥር የአመራረት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ያለመ የመስክ ጉብኝት እያደረገ ነው
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የጅማ ግብርና ምርምር ማዕከል በኮንታ ዞን የቡና ሙዝ ስብጥር የአመራረት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ያለመ የመስክ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል፡፡
በጉብኝቱ የማዕከሉ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እንዲሁም የአካባቢው አርሶ አደሮች እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ: ደረጀ ተፈራ – ከዋካ ጣቢያችን
More Stories
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ