የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በትኩረት ይሰራል – የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ
ሀዋሳ፡ መስከረም 29/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በትኩረት እንደሚሠራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው በአርባ ምንጭ ማዕከል በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።
የቢሮው ሀላፊ አቶ ገለቦ ጎልቶሞ የቢሮው ሠራተኞች መደበኛ ሥራቸውን ከሌላው ጊዜ በላቀ ደረጃ እዲወጡ አሳስበዋል።
የቢሮው ምክትል ሐላፊ እና የሬጉሌሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍቅርተ አብርሐም በበኩላቸው ባለሙያዎች ባለጉዳዮችን በቅንነት እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን
More Stories
የፍትህ ተቋማት ተገልጋዩን ህብረተሰብ በሚመጥን መልኩ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ ገለፁ
በተገልጋይ እርካታና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ የፍትህ ትራንስፎርሜሽንና የፍርድ ቤቶች ጥምረት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ
የዜጎችን ህይወት በማቀራረብ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ ከሚረዱ ጉዳዮች አንዱ የበጎ ፈቃድ ሥራ መሆኑ ተጠቆመ