የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በትኩረት ይሰራል – የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ
ሀዋሳ፡ መስከረም 29/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በትኩረት እንደሚሠራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው በአርባ ምንጭ ማዕከል በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።
የቢሮው ሀላፊ አቶ ገለቦ ጎልቶሞ የቢሮው ሠራተኞች መደበኛ ሥራቸውን ከሌላው ጊዜ በላቀ ደረጃ እዲወጡ አሳስበዋል።
የቢሮው ምክትል ሐላፊ እና የሬጉሌሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍቅርተ አብርሐም በበኩላቸው ባለሙያዎች ባለጉዳዮችን በቅንነት እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማጎልበት የጤና አደረጃጀቶችን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመግባት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ትምህርታቸው ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባ መልዕክት ተላለፈ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ከ10 ቢልዮን ብር በላይ በጀት ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውል በተገቢው እንደሚሠራ ገለፀ