የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በትኩረት ይሰራል – የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ
ሀዋሳ፡ መስከረም 29/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በትኩረት እንደሚሠራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው በአርባ ምንጭ ማዕከል በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።
የቢሮው ሀላፊ አቶ ገለቦ ጎልቶሞ የቢሮው ሠራተኞች መደበኛ ሥራቸውን ከሌላው ጊዜ በላቀ ደረጃ እዲወጡ አሳስበዋል።
የቢሮው ምክትል ሐላፊ እና የሬጉሌሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍቅርተ አብርሐም በበኩላቸው ባለሙያዎች ባለጉዳዮችን በቅንነት እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን
More Stories
በኢንቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ወደስራ ባልገቡ ባለሀብቶች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የከተማው አስተዳደር አስታወቀ
በፍየልና በግ ማሞከት ተግባራት ላይ በመሰማራታቸው ተጠቃሚ መሆናቸውን በሀዲያ ዞን አንዳንድ የሶሮ ወረዳ ሴቶች ተናገሩ
የገጠር ተደራሽ መንገድ የበርካቶችን የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር እየፈታ መሆኑ ተገለጸ