የማረቆ ልዩ ወረዳ የምስረታ ስነ ሥርዓት በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተካሄደ ነው
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመዋቅር ጥያቄ ምላሽ ከተሰጣቸው አንዱ የማረቆ ልዩ ወረዳ ነው።
በመሆኑም በዛሬው እለት የልዩ ወረዳው ምስረታ መርሀግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ምሁራን፣ የብሄረሰቡ ተወላጆች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የልማት አጋሮች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ዘይኔ ሁንዲቶ- ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
በኩታ ገጠም እየተከናወነ ባለው የቡና እና ሌሎች ፍራፍሬ ምርት ተከላ ኢኒሼቲቭ የአርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት በአጭር ጊዜ እያሳደገ መምጣቱን በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ
ከደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች እስከአሁን ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ