የማረቆ ልዩ ወረዳ የምስረታ ስነ ሥርዓት በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተካሄደ ነው
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመዋቅር ጥያቄ ምላሽ ከተሰጣቸው አንዱ የማረቆ ልዩ ወረዳ ነው።
በመሆኑም በዛሬው እለት የልዩ ወረዳው ምስረታ መርሀግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ምሁራን፣ የብሄረሰቡ ተወላጆች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የልማት አጋሮች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ዘይኔ ሁንዲቶ- ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
የኬሌ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞችና ወላጅ አልባ ህፃናት የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ማስተር አብነት ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
“የአጉራሽን እጅ ነካሽ”