የማረቆ ልዩ ወረዳ የምስረታ ስነ ሥርዓት በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተካሄደ ነው
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመዋቅር ጥያቄ ምላሽ ከተሰጣቸው አንዱ የማረቆ ልዩ ወረዳ ነው።
በመሆኑም በዛሬው እለት የልዩ ወረዳው ምስረታ መርሀግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ምሁራን፣ የብሄረሰቡ ተወላጆች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የልማት አጋሮች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ዘይኔ ሁንዲቶ- ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/