የማረቆ ልዩ ወረዳ የምስረታ ስነ ሥርዓት በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተካሄደ ነው
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመዋቅር ጥያቄ ምላሽ ከተሰጣቸው አንዱ የማረቆ ልዩ ወረዳ ነው።
በመሆኑም በዛሬው እለት የልዩ ወረዳው ምስረታ መርሀግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ምሁራን፣ የብሄረሰቡ ተወላጆች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የልማት አጋሮች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ዘይኔ ሁንዲቶ- ከወልቂጤ ጣቢያችን

More Stories
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማጎልበት የጤና አደረጃጀቶችን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመግባት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ትምህርታቸው ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባ መልዕክት ተላለፈ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ከ10 ቢልዮን ብር በላይ በጀት ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውል በተገቢው እንደሚሠራ ገለፀ