ይቅርታ ካገኙ ታራሚዎች መካከል 12ቱ ሴቶች ናቸው።
የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሀላፊ እና የክልሉ የይቅርታ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ማቶ ማሩ እንደገለፁት የክልሉ ርዕሰ መስተደድር የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት መግባት ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎቹ ይቅርታ መስጠታቸውን ተናግረዋል።
ታራሚዎቹ የተለያዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ወደ ማረሚያ ተቋማት መግባታቸውን ጠቅሰው በቆይታቸውም መልካም ስነ ምግባር ያሳዩ እንደሆኑም አስረድተዋል።
በይቅርታ የተለቀቁ ታራሚዎች የበደሉትን ህብረተሰብ እና መንግስት እንዲክሱ በአንፃሩ ደግሞ ህብረተሰቡም ታራሚዎችን ተቀብሎ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጥሪ አቅርበዋል የፍትህ ቢሮ ሀላፊው።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለ6ኛ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ላይ ለመካፈል ተመረጠ!
ከባዶነት ወደ እሳታማ ድባብ፦ ሚኬል አርቴታ የኤምሬትስን መንፈስ እንዴት ቀየረው?
የተፈጥሮ ማዳበሪያን በመጠቀም ከተሞችን ፅዱና ምቹ ከማድረግ ባሻገር የኤክስፖርት ምርትን ማሳደግ እንደሚያስፈልግ የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ገለጸ