በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ የአብሮነት ቀን በደማቅ ስነ-ስርዓት እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካራት ዙሪያ ወረዳ አመራርና መንግስት ሰራተኞች፣ የተለያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ከመጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን በ“ኅብር የተሠራች ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን እየተከበረ ነው፡፡
ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን የሚያጠናክሩ መሪ ቃሎችና ሃሳቦችን በእግር ጉዞ ላይ በማስተጋባት እለቱን በደማቅ ስነ-ስርዓት በማክበር ላይ ናቸው።
ዘጋቢ፡ ብዙነሽ ዘውዱ
More Stories
በኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኣሪና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው አንድነት እና ትብብር በልማቱ እና በሰላሙ ላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡርጂ ዞን “በህብረት ችለናል” በሚል መሪ ቃል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በድል ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ዞናዊ የፓናል ዉይይት መድረክ ተካሄደ