በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ የአብሮነት ቀን በደማቅ ስነ-ስርዓት እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካራት ዙሪያ ወረዳ አመራርና መንግስት ሰራተኞች፣ የተለያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ከመጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን በ“ኅብር የተሠራች ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን እየተከበረ ነው፡፡
ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን የሚያጠናክሩ መሪ ቃሎችና ሃሳቦችን በእግር ጉዞ ላይ በማስተጋባት እለቱን በደማቅ ስነ-ስርዓት በማክበር ላይ ናቸው።
ዘጋቢ፡ ብዙነሽ ዘውዱ

More Stories
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ