በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ የአብሮነት ቀን በደማቅ ስነ-ስርዓት እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካራት ዙሪያ ወረዳ አመራርና መንግስት ሰራተኞች፣ የተለያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ከመጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን በ“ኅብር የተሠራች ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን እየተከበረ ነው፡፡
ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን የሚያጠናክሩ መሪ ቃሎችና ሃሳቦችን በእግር ጉዞ ላይ በማስተጋባት እለቱን በደማቅ ስነ-ስርዓት በማክበር ላይ ናቸው።
ዘጋቢ፡ ብዙነሽ ዘውዱ

More Stories
የመምህርነት ሙያ ትውልድን የመቅረፅና ሀገርን የማነፅ ታላቅ የስልጣኔና ማህበራዊ የዜግነት ኃላፊነት በመሆኑ ተመራቂዎች ራሳቸውን ለማብቃት መትጋት አለባቸው – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተሻሻለ የስልጠና ጥራት፣ በተጠናከረ የኢንዱስትሪ ትስስርና ተፈላጊ ሙያተኞችን በማፍራት በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ አስታወቀ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ313 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተሰራጭቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ