በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ የአብሮነት ቀን በደማቅ ስነ-ስርዓት እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካራት ዙሪያ ወረዳ አመራርና መንግስት ሰራተኞች፣ የተለያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ከመጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን በ“ኅብር የተሠራች ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን እየተከበረ ነው፡፡
ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን የሚያጠናክሩ መሪ ቃሎችና ሃሳቦችን በእግር ጉዞ ላይ በማስተጋባት እለቱን በደማቅ ስነ-ስርዓት በማክበር ላይ ናቸው።
ዘጋቢ፡ ብዙነሽ ዘውዱ

More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ 25 ሺህ 338 ሊትር ቤንዝልና 62 ሺ 686 ሊትር ናፍጣ በቁጥጥር ስር መዋሉን የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ