መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓም (ደሬቴድ) መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።
በሳጃ ከተማ የብሔረሰቦች ምክር ቤት፣ የባህል ቱሪዝም ቢሮ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአመራር አካዳሚ ቢሮዎች በዛሬው ዕለት በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
የየዞኑ ህዝቦች በሳጃ ከተማ ተገኝተው የተመደቡ ቢሮ አመራሮችን አቀባበል አድርገዋል።
ዘጋቢ፡ ዳዊት ኃይለየሱስ
More Stories
በኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኣሪና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው አንድነት እና ትብብር በልማቱ እና በሰላሙ ላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡርጂ ዞን “በህብረት ችለናል” በሚል መሪ ቃል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በድል ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ዞናዊ የፓናል ዉይይት መድረክ ተካሄደ