መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓም (ደሬቴድ) መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።
በሳጃ ከተማ የብሔረሰቦች ምክር ቤት፣ የባህል ቱሪዝም ቢሮ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአመራር አካዳሚ ቢሮዎች በዛሬው ዕለት በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
የየዞኑ ህዝቦች በሳጃ ከተማ ተገኝተው የተመደቡ ቢሮ አመራሮችን አቀባበል አድርገዋል።
ዘጋቢ፡ ዳዊት ኃይለየሱስ

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ