መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓም (ደሬቴድ) መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።
በሳጃ ከተማ የብሔረሰቦች ምክር ቤት፣ የባህል ቱሪዝም ቢሮ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአመራር አካዳሚ ቢሮዎች በዛሬው ዕለት በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
የየዞኑ ህዝቦች በሳጃ ከተማ ተገኝተው የተመደቡ ቢሮ አመራሮችን አቀባበል አድርገዋል።
ዘጋቢ፡ ዳዊት ኃይለየሱስ

More Stories
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለ6ኛ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ላይ ለመካፈል ተመረጠ!
ከባዶነት ወደ እሳታማ ድባብ፦ ሚኬል አርቴታ የኤምሬትስን መንፈስ እንዴት ቀየረው?
የተፈጥሮ ማዳበሪያን በመጠቀም ከተሞችን ፅዱና ምቹ ከማድረግ ባሻገር የኤክስፖርት ምርትን ማሳደግ እንደሚያስፈልግ የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ገለጸ