መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓም (ደሬቴድ) መቀመጫቸውን በየም ዞን ሳጃ ከተማ ያደረጉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህግ ትርጉምና የአመራር አቅም ግንባታ ተቋማት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።
በሳጃ ከተማ የብሔረሰቦች ምክር ቤት፣ የባህል ቱሪዝም ቢሮ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአመራር አካዳሚ ቢሮዎች በዛሬው ዕለት በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
የየዞኑ ህዝቦች በሳጃ ከተማ ተገኝተው የተመደቡ ቢሮ አመራሮችን አቀባበል አድርገዋል።
ዘጋቢ፡ ዳዊት ኃይለየሱስ

More Stories
የመምህርነት ሙያ ትውልድን የመቅረፅና ሀገርን የማነፅ ታላቅ የስልጣኔና ማህበራዊ የዜግነት ኃላፊነት በመሆኑ ተመራቂዎች ራሳቸውን ለማብቃት መትጋት አለባቸው – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተሻሻለ የስልጠና ጥራት፣ በተጠናከረ የኢንዱስትሪ ትስስርና ተፈላጊ ሙያተኞችን በማፍራት በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ አስታወቀ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ313 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተሰራጭቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ