በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በወራቤ ከተማ በይፋ ስራ ጀመሩ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በይፋ ስራ ጀምረዋል፡፡
የክልሉ ጤና እና ትምህርት ቢሮዎች የስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት በወራቤ ከተማ ተካሄዷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ እና የጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ እንዲሁም የስልጤ ዞና አስተዳዳሪ አቶ አሊ ከድር እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
በሀሬ ተፋሰስበ በ27 ቀናት ወስጥ 35 ሄክታር መሬት ላይ እርከን ፣ አፈር እቀባና የተለያዩ ዕፅዋት ተከላ መከናወኑ ተገለፀ
አዲሱ የቦንጋ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን የኡፋ እና የውሽውሽ ከተሞችን ያካተተ መሆኑን በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የከተማ ልማት ዲን አቶ ደጉ በቀለ ገለጹ
የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በየዓመቱ ህዳር 29 ቀን እንዲከበር ሲወሰን ዓላማው ብሔር ብሔረሰቦች ባህሎቻቸውን በመለዋወጥ ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማጠናከር ሃገራዊ መግባባትን እንዲፈጥሩ ማድረግ ነው – የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር