በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በወራቤ ከተማ በይፋ ስራ ጀመሩ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በይፋ ስራ ጀምረዋል፡፡
የክልሉ ጤና እና ትምህርት ቢሮዎች የስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት በወራቤ ከተማ ተካሄዷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ እና የጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ እንዲሁም የስልጤ ዞና አስተዳዳሪ አቶ አሊ ከድር እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
በኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኣሪና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው አንድነት እና ትብብር በልማቱ እና በሰላሙ ላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡርጂ ዞን “በህብረት ችለናል” በሚል መሪ ቃል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በድል ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ዞናዊ የፓናል ዉይይት መድረክ ተካሄደ