በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በወራቤ ከተማ በይፋ ስራ ጀመሩ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በይፋ ስራ ጀምረዋል፡፡
የክልሉ ጤና እና ትምህርት ቢሮዎች የስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት በወራቤ ከተማ ተካሄዷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ እና የጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ እንዲሁም የስልጤ ዞና አስተዳዳሪ አቶ አሊ ከድር እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
የመምህርነት ሙያ ትውልድን የመቅረፅና ሀገርን የማነፅ ታላቅ የስልጣኔና ማህበራዊ የዜግነት ኃላፊነት በመሆኑ ተመራቂዎች ራሳቸውን ለማብቃት መትጋት አለባቸው – ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተሻሻለ የስልጠና ጥራት፣ በተጠናከረ የኢንዱስትሪ ትስስርና ተፈላጊ ሙያተኞችን በማፍራት በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲያመጡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ አስታወቀ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ313 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተሰራጭቷል – የክልሉ ግብርና ቢሮ