በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በወራቤ ከተማ በይፋ ስራ ጀመሩ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች በይፋ ስራ ጀምረዋል፡፡
የክልሉ ጤና እና ትምህርት ቢሮዎች የስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት በወራቤ ከተማ ተካሄዷል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ እና የጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ እንዲሁም የስልጤ ዞና አስተዳዳሪ አቶ አሊ ከድር እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ