በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ በዛሬ ዕለት ይከናወናል
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ በዛሬ ዕለት ይከናወናል፡፡
የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በመገኛት ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ይፋዊ ስራ ማስጀመሪ በማስመልከት የማርሽ ባንድ በከተማው የተለያዩ ትርኢቶችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
በዛሬ ዕለት ስራ የሚጀምረው የመንግስት ተቋማት ህግ አውጭና የመስረተ ልማት ክላስተር በመባል ወደ ስራ እንደሚገባ ማወቅ ተችሏል።
ዘጋቢ፡ ፋሲል ኃይሉ
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/