በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ በዛሬ ዕለት ይከናወናል
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ በዛሬ ዕለት ይከናወናል፡፡
የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በመገኛት ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ይፋዊ ስራ ማስጀመሪ በማስመልከት የማርሽ ባንድ በከተማው የተለያዩ ትርኢቶችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
በዛሬ ዕለት ስራ የሚጀምረው የመንግስት ተቋማት ህግ አውጭና የመስረተ ልማት ክላስተር በመባል ወደ ስራ እንደሚገባ ማወቅ ተችሏል።
ዘጋቢ፡ ፋሲል ኃይሉ

More Stories
የምሁር ኢየሱስ ገዳም የቱሪስት ፍሰቱን ለማሳደግና የምርምር ማእከል እንዲሆን መንግስት ባለሀብቱና ገዳሙ በትብብር መስራት አለባቸው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለ6ኛ ጊዜ በዓለም ዋንጫ ላይ ለመካፈል ተመረጠ!
ከባዶነት ወደ እሳታማ ድባብ፦ ሚኬል አርቴታ የኤምሬትስን መንፈስ እንዴት ቀየረው?