በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ በዛሬ ዕለት ይከናወናል
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ በዛሬ ዕለት ይከናወናል፡፡
የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በመገኛት ይፋዊ የመንግስት ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ይፋዊ ስራ ማስጀመሪ በማስመልከት የማርሽ ባንድ በከተማው የተለያዩ ትርኢቶችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
በዛሬ ዕለት ስራ የሚጀምረው የመንግስት ተቋማት ህግ አውጭና የመስረተ ልማት ክላስተር በመባል ወደ ስራ እንደሚገባ ማወቅ ተችሏል።
ዘጋቢ፡ ፋሲል ኃይሉ
More Stories
የኬሌ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞችና ወላጅ አልባ ህፃናት የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ማስተር አብነት ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
“የአጉራሽን እጅ ነካሽ”