በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
መቀመጫቸውን በስልጤ ዞን ያደረጉ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር ሴክተር መስሪያ ቤቶችም በተመሳሳይ ወደ ስራ ይገባሉ።
የማስጀመሪያ ሰነ ስርዓትም ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይጀምራል።
በማስጀመሪያ ሰነ ስርዓቱ ላይ ለመሳተፍ በርካታ እንግዶች ወደ ወራቤ እየገቡ ነው።
ወራቤም እንግዶቿን እየተቀበለች ነው።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
የኡዱሂያ የዕርድ ስርዓት….የአብሮነት ነፀብራቅ
በቅርቡ በሚሰጠው የ6ኛ እና የ8ኛ ክልላዊ ፈተና ላይ ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀርቡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀዲያ ዞን ትምህርት መመሪያ አስታወቀ