በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
መቀመጫቸውን በስልጤ ዞን ያደረጉ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር ሴክተር መስሪያ ቤቶችም በተመሳሳይ ወደ ስራ ይገባሉ።
የማስጀመሪያ ሰነ ስርዓትም ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይጀምራል።
በማስጀመሪያ ሰነ ስርዓቱ ላይ ለመሳተፍ በርካታ እንግዶች ወደ ወራቤ እየገቡ ነው።
ወራቤም እንግዶቿን እየተቀበለች ነው።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/