በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
መቀመጫቸውን በስልጤ ዞን ያደረጉ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር ሴክተር መስሪያ ቤቶችም በተመሳሳይ ወደ ስራ ይገባሉ።
የማስጀመሪያ ሰነ ስርዓትም ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይጀምራል።
በማስጀመሪያ ሰነ ስርዓቱ ላይ ለመሳተፍ በርካታ እንግዶች ወደ ወራቤ እየገቡ ነው።
ወራቤም እንግዶቿን እየተቀበለች ነው።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ