በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ዛሬ በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
መቀመጫቸውን በስልጤ ዞን ያደረጉ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር ሴክተር መስሪያ ቤቶችም በተመሳሳይ ወደ ስራ ይገባሉ።
የማስጀመሪያ ሰነ ስርዓትም ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይጀምራል።
በማስጀመሪያ ሰነ ስርዓቱ ላይ ለመሳተፍ በርካታ እንግዶች ወደ ወራቤ እየገቡ ነው።
ወራቤም እንግዶቿን እየተቀበለች ነው።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ

More Stories
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ