የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ፡፡
“የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ጽ/ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ህጻናት እና 250 አነስተኛ ደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ለአመት በአል መዋያ ማእድ ማጋራት ተካሂዷል” ማለቱን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

More Stories
የብልጽግና ፓርቲ አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን በመፍጠር የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ የልማት ሥራዎችን እየተገበረ ይገኛል – አቶ አንተነህ ፈቃዱ
የጂንካ ከተማ አስተዳደር የኦንላይን ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በይፋ ስራ ጀመረ
ዜጎች ሠላማቸው ተጠብቆ በነጻነት ምርጫን ማካሄድ እንዲችሉ ፖሊስ እየሠራ መሆኑ ተገለጸ