የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ፡፡
“የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ጽ/ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ህጻናት እና 250 አነስተኛ ደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ለአመት በአል መዋያ ማእድ ማጋራት ተካሂዷል” ማለቱን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
More Stories
በሀሳብ ልዕልና የሚያምን የፖለቲካ ሥነ-ምህዳርን በማስፋት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመመካከርና በመደጋገፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
የኡዱሂያ የዕርድ ስርዓት….የአብሮነት ነፀብራቅ