የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ፡፡
“የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ጽ/ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ህጻናት እና 250 አነስተኛ ደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ለአመት በአል መዋያ ማእድ ማጋራት ተካሂዷል” ማለቱን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

More Stories
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ