የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለ250 አነስተኛ የደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ማዕድ አጋራ፡፡
“የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ጽ/ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ህጻናት እና 250 አነስተኛ ደመወዝ ተከፋይ ሰራተኞች ለአመት በአል መዋያ ማእድ ማጋራት ተካሂዷል” ማለቱን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ