የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በታርጫ ከተማ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በደማቅ ሁኔታ በታርጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
ከየወረዳዎች የመጡ የባህል ቡድኖችም የብሔረሰቡን ባህልና ታርክ የሚዳስሱ የተለያዩ ትርዒቶችን እያሳዩም ይገኛሉ፡፡
በበዓሉ ስነ-ሥርዐት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ዕርሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ወገሾን ጨምሮ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች እንድሁም የዳውሮ ብሄረሰብ ተወላጆችና ሌሎችም እንግዶች አየታደሙ ይገኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡ አሸናፊ ግዛው – ከዋካ ጣቢያችን

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ