የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በታርጫ ከተማ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በደማቅ ሁኔታ በታርጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
ከየወረዳዎች የመጡ የባህል ቡድኖችም የብሔረሰቡን ባህልና ታርክ የሚዳስሱ የተለያዩ ትርዒቶችን እያሳዩም ይገኛሉ፡፡
በበዓሉ ስነ-ሥርዐት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ዕርሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ወገሾን ጨምሮ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች እንድሁም የዳውሮ ብሄረሰብ ተወላጆችና ሌሎችም እንግዶች አየታደሙ ይገኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡ አሸናፊ ግዛው – ከዋካ ጣቢያችን
More Stories
የግል ጤና ተቋማት ሙያዊ ስነምግባራቸውን ጠብቀው ተገቢ ግልጋሎት መስጠት እንደሚጠበቅባቸው ተጠቆመ
የጉራጊኛ ቋንቋ የስራ፣ የትምህርትና የሚዲያ ቋንቋ እንዲሆን በተላለፈው ውሳኔ መደሰታቸውን የእዣ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ
አሊያንስ ኮሌጅ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን በማፍራት የሀገሪቱን ዕድገት ለማፋጠን የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን አስታወቀ