የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በታርጫ ከተማ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በደማቅ ሁኔታ በታርጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
ከየወረዳዎች የመጡ የባህል ቡድኖችም የብሔረሰቡን ባህልና ታርክ የሚዳስሱ የተለያዩ ትርዒቶችን እያሳዩም ይገኛሉ፡፡
በበዓሉ ስነ-ሥርዐት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ዕርሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ወገሾን ጨምሮ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች እንድሁም የዳውሮ ብሄረሰብ ተወላጆችና ሌሎችም እንግዶች አየታደሙ ይገኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡ አሸናፊ ግዛው – ከዋካ ጣቢያችን
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/