የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በታርጫ ከተማ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የዳውሮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ቶክ ቤአ በዓል በደማቅ ሁኔታ በታርጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
ከየወረዳዎች የመጡ የባህል ቡድኖችም የብሔረሰቡን ባህልና ታርክ የሚዳስሱ የተለያዩ ትርዒቶችን እያሳዩም ይገኛሉ፡፡
በበዓሉ ስነ-ሥርዐት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ዕርሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ወገሾን ጨምሮ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች እንድሁም የዳውሮ ብሄረሰብ ተወላጆችና ሌሎችም እንግዶች አየታደሙ ይገኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡ አሸናፊ ግዛው – ከዋካ ጣቢያችን

More Stories
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን ተከትሎ የምስጋናና የዕውቅና መርሃ-ግብር ተካሄደ
የአካባቢ ብክለትን እና የካርበን ልቀትን ከመከላከል ባሻገር ለታዳሽ ሀይል ትኩረት ሊደረግ ይገባል – የክልሉ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን
በዩኒቨርሲቲው በምርምር እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸው ተገለፀ