የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
More Stories
ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ደቡብ ሱዳንን አስጠነቀቀ
የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት 32ኛ የምክር ቤቶች የጋራ ምክክር ፎረም እያካሄደ ነው
የላስካ ከተማ ነዋሪዎችን የመሠረተ ልማት ጥያቄ ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ