የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
More Stories
የዲላ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድ ጀምበር ቤቶች ግንባታ መርሐ ግብር በጎላ ቀበሌ በይፋ ተጀመረ
የአቅም ደካማ ወገኖችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ በጎ ተግባራትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ
በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም አፈፃፀም ዙሪያ በሆሳዕና ከተማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው