የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
More Stories
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ