የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
የመሥዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው
ሀዋሳ: ጳጉሜ 02/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የመስዋዕትነት ቀን በሆሳዕና ከተማ በጀግናው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል፡፡
እለቱ በመስዋዕት ሀገርን ያፀኑ ጀግኖች ታስበው የሚውሉበት ነው::
ዘጋቢ: ማሬ ቃጦ
More Stories
ከመማር ማስተማር ተግባር ባለፈ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) መጭው ጊዜ ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን የምንሸጋገርበት ብሩህ ዘመን መሆኑን ተናገሩ
በተቀሩት አጭር ቀናት ህብረተሠቡ የመራጭነት ካርዱን በመውሰድ የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳና አካባቢው የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ