የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጎፋ ዞን ገቡ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 21/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የደቡብ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ጎፋ ዞን ገብተዋል።
የልዑካን ቡድኑ አባላት ዛላ ወረዳ ሲደርሱ የጎፋ ዞን ከፍተኛ አመራሮች፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የአካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

More Stories
የአካባቢ ብክለትን እና የካርበን ልቀትን ከመከላከል ባሻገር ለታዳሽ ሀይል ትኩረት ሊደረግ ይገባል – የክልሉ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን
በዩኒቨርሲቲው በምርምር እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸው ተገለፀ
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕብረተሰቡ በነፃነት ተሳትፎ ያደረገበት መሆኑ ተገለጸ