ነገ የቻልኩትን ያህል ችግኝ እተክላለሁ – ህፃን እሱባለው
ነገ በሚተከለው የ500 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተሳታፊ ለመሆን መዘጋጀቱን በወላይታ ሶዶ ከተማ ያገኘነው ህፃን እሱባለው ደጉ ነግሮናል::
ህፃን እሱባለው 12 ዓመቱ ሲሆን የ5ኛ ክፍል ተማሪ ነው::
ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ አርንጓዴ ሆና ማየት እፈልጋለሁ የሚለው ታዳጊው፥ በእሱ የዕድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ነገ በችግኝ ተከላው ላይ በመሳተፍ ለሀገራቸው መልካም ነገር ቢሰሩ ጥሩ ይሆናል ሲል አስተያየቱን ሰጥቶናል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
በቀቤና ልዩ ወረዳ የሚገነቡት የኢማም ሀሰን ኡንጀሞ ሆስፒታል እና የፈትሁዲን ላሉተ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ፕሮጀክቶች የማህበረሰቡን የዘመናት የልማት ጥያቄ ምላሽ የሚሰጡ መሆናቸውን ተገለፀ
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ