ነገ የቻልኩትን ያህል ችግኝ እተክላለሁ – ህፃን እሱባለው
ነገ በሚተከለው የ500 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተሳታፊ ለመሆን መዘጋጀቱን በወላይታ ሶዶ ከተማ ያገኘነው ህፃን እሱባለው ደጉ ነግሮናል::
ህፃን እሱባለው 12 ዓመቱ ሲሆን የ5ኛ ክፍል ተማሪ ነው::
ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ አርንጓዴ ሆና ማየት እፈልጋለሁ የሚለው ታዳጊው፥ በእሱ የዕድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ነገ በችግኝ ተከላው ላይ በመሳተፍ ለሀገራቸው መልካም ነገር ቢሰሩ ጥሩ ይሆናል ሲል አስተያየቱን ሰጥቶናል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ