ነገ የቻልኩትን ያህል ችግኝ እተክላለሁ – ህፃን እሱባለው
ነገ በሚተከለው የ500 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተሳታፊ ለመሆን መዘጋጀቱን በወላይታ ሶዶ ከተማ ያገኘነው ህፃን እሱባለው ደጉ ነግሮናል::
ህፃን እሱባለው 12 ዓመቱ ሲሆን የ5ኛ ክፍል ተማሪ ነው::
ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ አርንጓዴ ሆና ማየት እፈልጋለሁ የሚለው ታዳጊው፥ በእሱ የዕድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ነገ በችግኝ ተከላው ላይ በመሳተፍ ለሀገራቸው መልካም ነገር ቢሰሩ ጥሩ ይሆናል ሲል አስተያየቱን ሰጥቶናል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
ከመማር ማስተማር ተግባር ባለፈ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) መጭው ጊዜ ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን የምንሸጋገርበት ብሩህ ዘመን መሆኑን ተናገሩ
በተቀሩት አጭር ቀናት ህብረተሠቡ የመራጭነት ካርዱን በመውሰድ የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳና አካባቢው የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ