ነገ የቻልኩትን ያህል ችግኝ እተክላለሁ – ህፃን እሱባለው
ነገ በሚተከለው የ500 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተሳታፊ ለመሆን መዘጋጀቱን በወላይታ ሶዶ ከተማ ያገኘነው ህፃን እሱባለው ደጉ ነግሮናል::
ህፃን እሱባለው 12 ዓመቱ ሲሆን የ5ኛ ክፍል ተማሪ ነው::
ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ አርንጓዴ ሆና ማየት እፈልጋለሁ የሚለው ታዳጊው፥ በእሱ የዕድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ነገ በችግኝ ተከላው ላይ በመሳተፍ ለሀገራቸው መልካም ነገር ቢሰሩ ጥሩ ይሆናል ሲል አስተያየቱን ሰጥቶናል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
የአካባቢ ብክለትን እና የካርበን ልቀትን ከመከላከል ባሻገር ለታዳሽ ሀይል ትኩረት ሊደረግ ይገባል – የክልሉ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን
በዩኒቨርሲቲው በምርምር እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸው ተገለፀ
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕብረተሰቡ በነፃነት ተሳትፎ ያደረገበት መሆኑ ተገለጸ