ግራሃም ፖተር የሲዊዲን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ
የቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ግራሃም ፖተር የስዊድን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል።
ከ24 ቀናት በፊት ከዌስትሃም ሀላፊነታቸው የተሰናበቱት እንግሊዛዊው አሰልጣኝ በአጭር ጊዜ ኮንትራት የባልካን ሀገሯን በሀላፊነት መረከባቸውን ዘጋርዲያን አስነብቧል።
የ50 ዓመቱ አሰልጣኝ ስዊድንን ወደ ዓለም ዋንጫ የማሳለፍ ሀላፊነት እንደተጣለባቸው ተገልጿል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያዊያን የምክክር ቀን መካሄድ ጀመረ
አርሰናል በአስቶንቫላ ተሸነፈ
ወጣቶች በተለያዩ የስራ ዘርፎች በማህበር ተደራጅተው በመስራት ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸውን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት መምሪያ ገለፀ