ግራሃም ፖተር የሲዊዲን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ
የቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ግራሃም ፖተር የስዊድን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል።
ከ24 ቀናት በፊት ከዌስትሃም ሀላፊነታቸው የተሰናበቱት እንግሊዛዊው አሰልጣኝ በአጭር ጊዜ ኮንትራት የባልካን ሀገሯን በሀላፊነት መረከባቸውን ዘጋርዲያን አስነብቧል።
የ50 ዓመቱ አሰልጣኝ ስዊድንን ወደ ዓለም ዋንጫ የማሳለፍ ሀላፊነት እንደተጣለባቸው ተገልጿል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
የእንሰት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከ69 ሺህ 1 መቶ በላይ ሄክታር ማሳ በእንሰት መሸፈን መቻሉን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የዳዉሮ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ
ባመረቱት ምርት የምግብ ዋስትናቸውን ከማረጋገጥ አልፎ ለገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ መሆናቸውን በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ
የፌደሬሽን ምክር ቤት እና ተጠሪ ተቋማት በካፋ ዞን ሺሺንዳ ከተማ አስተዳደር ለአቅመ-ደካሞች ያስገነቧቸውን መኖሪያ ቤቶች እያስረከቡ ነው