ግራሃም ፖተር የሲዊዲን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ
የቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ግራሃም ፖተር የስዊድን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል።
ከ24 ቀናት በፊት ከዌስትሃም ሀላፊነታቸው የተሰናበቱት እንግሊዛዊው አሰልጣኝ በአጭር ጊዜ ኮንትራት የባልካን ሀገሯን በሀላፊነት መረከባቸውን ዘጋርዲያን አስነብቧል።
የ50 ዓመቱ አሰልጣኝ ስዊድንን ወደ ዓለም ዋንጫ የማሳለፍ ሀላፊነት እንደተጣለባቸው ተገልጿል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
የፍትህ ዘርፍ ባለሙያዎችን አቅም ማጎልበት በፍትህ ስርዓት ላይ የሚነሱ ችግሮችን እንደሚቀርፍ ተጠቆመ
በስራ ቦታቸው ላይ የህፃናት ማቆያ ማዕከል መቋቋሙ ስራቸውን በአግባቡ ለማከናወን እንዳስቻላቸው የማእከሉ ተጠቃሚ እናቶች ገለፁ
ለግብርናው እድገት መንግስት ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን የግብርና አጋር አካላት ድጋፍ የማይተካ ሚና እንዳለው የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ