የባስኬቶ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 10ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እያተካሄደ ነው
የባስኬቶ ዞን ህዝብ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ አስቴር ሰነቀ በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም የ2018 በጀት ዓመት የምክር ቤቱ ተግባራት ማስፈፀሚያ በጀት ለምክር ቤት አባላት አቅርበዋል።
በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ የምክር ቤቱ አባላት ሀሳብ አስተያየቶችን በመስጠት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል።
የዞኑ አስተዳደር ምክር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በኢንጂነር ፍሬዉ ፍሻለዉ በኩል እየቀረበ ይገኛል።
ዘጋቢ: አወል ከድር – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
በክልሉ አጠቃላይ የትምህርት ጥራት፣ ቁጥጥርና የደረጃ ምዘና የአሰራር ስርዓት ለውጥ እየታየበት መምጣቱ ተገለጸ
በወሊድ ምክንያት የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ለመቀነስ የተጀመሩ ስራዎች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
የፃማኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ የ”ባርባይሳ” በዓል የህብረ ብሄራዊ አንድነት መገለጫ፣ የሰላምና የመተሳሰብ ምልክትነቱን በማግዘፍ ለዓለም አደባባይ ማብቃት ይገባል ሲሉ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ገለጹ