የባስኬቶ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 10ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እያተካሄደ ነው
የባስኬቶ ዞን ህዝብ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ አስቴር ሰነቀ በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም የ2018 በጀት ዓመት የምክር ቤቱ ተግባራት ማስፈፀሚያ በጀት ለምክር ቤት አባላት አቅርበዋል።
በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ የምክር ቤቱ አባላት ሀሳብ አስተያየቶችን በመስጠት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል።
የዞኑ አስተዳደር ምክር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በኢንጂነር ፍሬዉ ፍሻለዉ በኩል እየቀረበ ይገኛል።
ዘጋቢ: አወል ከድር – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ