የጋሞ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሐ ግብር 12ኛ ዓመት የስራ ዘመን 23ኛ መደበኛ ጉባኤ ተጀመረ
ሁሉም የምክር ቤት አባላት መገኘታቸውንና ምልዓተ ጉባኤው መሟላቱን ያረጋጡት የዞኑ ሕዝብ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤዋ ወ/ት አለሚቱ ዮሴፍ፤ ጉባኤው በይፋ መጀመሩን አብስረዋል።
በዚህ ጉባኤ የዞኑ ሕዝብ ምክር ቤት፣ የዞኑ አስተዳደር ምክር ቤት እንዲሁም የከፍተኛ ፍርድ ቤት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ቀርቦ ውይይት ተደርጎ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
የ2018 በጀት ዓመት እቅድና ረቂቅ በጀት እንዲሁም ሹመት ለምክር ቤቱ ቀርቦ እንደሚፀድቅ የወጣው መርሃ-ግብር ያመልክታል።
ዘጋቢ፡ አዕላፍ አዳሙ – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን
More Stories
ወጣቶች የክረምት ጊዜያቸውን ህዝብን ሊጠቅሙ በሚችሉ በጎ ተግባራት ላይ በመሳተፍ ማሳለፍ እንደሚገባ ተገለጸ
የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን በማስፋፋት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ገለጸ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ በኣሪ ዞን በደቡብ ኣሪ ወረዳ በኮመር ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ6 መቶ ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸውን የዕለት ደራሽ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ