የጋሞ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሐ ግብር 12ኛ ዓመት የስራ ዘመን 23ኛ መደበኛ ጉባኤ ተጀመረ
ሁሉም የምክር ቤት አባላት መገኘታቸውንና ምልዓተ ጉባኤው መሟላቱን ያረጋጡት የዞኑ ሕዝብ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤዋ ወ/ት አለሚቱ ዮሴፍ፤ ጉባኤው በይፋ መጀመሩን አብስረዋል።
በዚህ ጉባኤ የዞኑ ሕዝብ ምክር ቤት፣ የዞኑ አስተዳደር ምክር ቤት እንዲሁም የከፍተኛ ፍርድ ቤት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ቀርቦ ውይይት ተደርጎ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
የ2018 በጀት ዓመት እቅድና ረቂቅ በጀት እንዲሁም ሹመት ለምክር ቤቱ ቀርቦ እንደሚፀድቅ የወጣው መርሃ-ግብር ያመልክታል።
ዘጋቢ፡ አዕላፍ አዳሙ – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥራ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል