በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ አጀንዳ ለማሰባሰብ የተወካዮች ልየታ ላይ ያለመ መድረክ መካሄድ ጀመረ
ሀዋሳ፡ ሰኔ 01/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ አጀንዳ ለማሰባሰብ የተወካዮች ምልመላ ላይ ያለመ መድረክ በሀዋሳ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በመድረኩ ከተለያዩ የህብረተሰብ አደረጃጀቶች የተውጣጡ አባላትት ተሳታፊ እየሆኑ ነው።
እራሳቸውን የሚገልፁበት ዋና መተዳደሪያ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ ዕድሮች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ መምህራን፣ የተገለሉ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የንግዱ ማህበረሰብ እንዲሁም ተፈናቃዮችን በአጀንዳ ቀረፃ ምክክር መድረክ ላይ ለማሳተፍ እየሰራ መሆኑን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተገኘ መረጃ ያመለክታል።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
በተቋማትና በባለሙያዎች መካከል የውድድር መንፈስ በመፍጠር ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ
”የምንተክላቸው ችግኞች ለትውልድ ተሻጋሪ ትሩፋትን የሚያስገኙ ናቸው” – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ