“ሀገሬን እገነባለሁ ኃላፊነቴንም እወጣለሁ”በሚል መሪ ቃል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች ክልል አቀፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል
በውይይት መድረኩም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ደ/ር) እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል ፡፡
ዘጋቢ : ኤርጡሜ ዳንኤል-ከሆሳዕና ጣቢያችን
“ሀገሬን እገነባለሁ ኃላፊነቴንም እወጣለሁ”በሚል መሪ ቃል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች ክልል አቀፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል
በውይይት መድረኩም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ደ/ር) እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል ፡፡
ዘጋቢ : ኤርጡሜ ዳንኤል-ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
የሰራተኞች የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር ብዙዎችን የቤት ባለቤት ማድረጉ ተገለጸ
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ