12ኛው የውሃና ሀይድሮ-ዲፕሎማሲ ኮንፍረንስ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል
በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት እየተካሄደ በሚቆየው ኮንፍረንስ ላይ የኢፌድሪ ውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ፣ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስተር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስተር ዲኤታ ፣አቶ ሞቱማ መቃሳ በውሀና ኢነርጂ ሚኒስተር ሚኒስትር ዲኤታ ፣ የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና በአለም ስለ ኢትዮጵያ ዉሃ ጉዳዮች ተከራካሪ መሀመድ አል አሩሲ፣ የተለያዩ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንቶች፣ እንዲሁም ሌሎችም የውሃ ከፍተኛ ምሁራኖችና ተመራማሪዎች፣ ፓሊሲ አውጭዎች፣ ፣የልማት አጋሮችና ባለድርሻ አካላት በኮንፍራንሱ ተገኝተዋል።
ዘጋቢ : ማርታ ሙሉጌታ ከአርባ ምንጭ

More Stories
የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ መንግሥት ወቅቱን የጠበቀና ጥራት ያለው ውሳኔ እንዲሰጥ የሚያስችል መሆኑን በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የአርባምንጭ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ገለፀ
የጎርፍ መውረጃ ቦይ አለመሠራት በቤት ንብረታቸው ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን በከምባታ ዞን የዳምቦያ ከተማ አስተዳደር የ02 ቀበሌ ነዋሪዎች ገለጹ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የፕላን መሰረተ ልማት እና የመንግስት ሀብት አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአርባ ምንጭ ከተማ የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት የተከናወኑ ተግባራትን የመስክ ምልከታ አደረገ