12ኛው የውሃና ሀይድሮ-ዲፕሎማሲ ኮንፍረንስ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል
በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት እየተካሄደ በሚቆየው ኮንፍረንስ ላይ የኢፌድሪ ውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ፣ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስተር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስተር ዲኤታ ፣አቶ ሞቱማ መቃሳ በውሀና ኢነርጂ ሚኒስተር ሚኒስትር ዲኤታ ፣ የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና በአለም ስለ ኢትዮጵያ ዉሃ ጉዳዮች ተከራካሪ መሀመድ አል አሩሲ፣ የተለያዩ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንቶች፣ እንዲሁም ሌሎችም የውሃ ከፍተኛ ምሁራኖችና ተመራማሪዎች፣ ፓሊሲ አውጭዎች፣ ፣የልማት አጋሮችና ባለድርሻ አካላት በኮንፍራንሱ ተገኝተዋል።
ዘጋቢ : ማርታ ሙሉጌታ ከአርባ ምንጭ

More Stories
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሳውላ ካምፓስ ለ9ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 121 ተማሪዎችን አስመረቀ
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ