የስልጤ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 29 መደበኛ ጉባዬውን ማካሄድ ጀመረ
የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉበኤ ወ/ሮ መህዲያ ቡሴር በጉባኤው መክፈቻ እንደገለጹት፥ በ29ኛ መደበኛ ጉባኤ የ9 ወር ሪፖርት ማቅረብ፣ የ28ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃላ-ጉባኤ መርምሮ በማጽደቅ ነው የዕለቱ ጉባኤ የጀመረው፡፡
በአሁኑ ሰዓት የስልጤ ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ የዘጠኝ ወር ሪፖርት እየቀረቡ ሲሆን በቀረበው ሪፖርት መሰረት ከምክር ቤት አባላት አስተያየት እና ጥያቄ ቀርቦ ውይይት እና ማብራሪያ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: ሙጂብ ጁሃር – ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
በክልሉ ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ቡድን በሚዛን አማን ከተማ አረንጓዴ አሻራ አሳረፉ
የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው
በክልሉ በተያዘው የበልግ ወቅት በኩታገጠም ሩዝና በቆሎ እያለሙ ያሉ አርሶአደሮች ተስፋ ሰጪ የሆነ የምርት ውጤት እንድናይ አስችሎናል አሉ።