የስልጤ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 29 መደበኛ ጉባዬውን ማካሄድ ጀመረ
የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉበኤ ወ/ሮ መህዲያ ቡሴር በጉባኤው መክፈቻ እንደገለጹት፥ በ29ኛ መደበኛ ጉባኤ የ9 ወር ሪፖርት ማቅረብ፣ የ28ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃላ-ጉባኤ መርምሮ በማጽደቅ ነው የዕለቱ ጉባኤ የጀመረው፡፡
በአሁኑ ሰዓት የስልጤ ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ የዘጠኝ ወር ሪፖርት እየቀረቡ ሲሆን በቀረበው ሪፖርት መሰረት ከምክር ቤት አባላት አስተያየት እና ጥያቄ ቀርቦ ውይይት እና ማብራሪያ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: ሙጂብ ጁሃር – ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
የግል እና የጋራ መጸዳጃ ቤቶችን በተገቢው በመጠቀም ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን አስቀድሞ መከላከል እንደሚገባ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስገነዘበ
12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በተቋማት የድርጊት መርሐ-ግብርና በፀደቀላቸው በጀት መሠረት ማሰራጨቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) በምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡኢ ከተማ አስተዳደር እየተገነባ የሚገኘውን ብሉ ኤለፋንት ፋይበር ቦርድ ካምፓኒ ጎበኙ