አምራች ኢንዱስትሪውን በማጠናከር ተኪ ምርቶን ለመጨመር የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለጸ
ቢሮው “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ንቅናቄ በአርባ ምንጭ ጀምሯል።
ከ75 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከሸማቹ ጋር ያገናኘው ባዛርና ኤግዚቢሽን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በይፋ ተከፍቷል።
በመድረኩ በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚታዩ ዕድሎች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ የተዘጋጁ ጥናቶች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን
More Stories
በዞኑ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የጋሞ ዞን አሰተዳደር አሰታወቀ
በሀሳብ ልዕልና የሚያምን የፖለቲካ ሥነ-ምህዳርን በማስፋት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመመካከርና በመደጋገፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ