አምራች ኢንዱስትሪውን በማጠናከር ተኪ ምርቶን ለመጨመር የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለጸ
ቢሮው “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ንቅናቄ በአርባ ምንጭ ጀምሯል።
ከ75 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከሸማቹ ጋር ያገናኘው ባዛርና ኤግዚቢሽን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በይፋ ተከፍቷል።
በመድረኩ በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚታዩ ዕድሎች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ የተዘጋጁ ጥናቶች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን ለመከላከል በሚደረገው አገራዊ ጥረት ውስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች ግንባር ቀደም ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
መምህራን የሚገባቸውን ጥቅማ ጥቅምና መብት በማስጠበቅ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ