አምራች ኢንዱስትሪውን በማጠናከር ተኪ ምርቶን ለመጨመር የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለጸ
ቢሮው “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ንቅናቄ በአርባ ምንጭ ጀምሯል።
ከ75 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከሸማቹ ጋር ያገናኘው ባዛርና ኤግዚቢሽን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በይፋ ተከፍቷል።
በመድረኩ በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚታዩ ዕድሎች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ የተዘጋጁ ጥናቶች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማጎልበት የጤና አደረጃጀቶችን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመግባት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ትምህርታቸው ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባ መልዕክት ተላለፈ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ከ10 ቢልዮን ብር በላይ በጀት ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውል በተገቢው እንደሚሠራ ገለፀ