የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል
የለውጡ መንግስት ባለፉት ሰባት አመታት ያከናወናቸው ተግባራትን በማስታወስ ስልጣን በሰላማዊ መንገድ የተያዘበት እና የህዝብ ጥያቄ በተገቢው ምላሽ ያገኘበት መጋቢት 24 በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች አየተከበረ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አመራሮችና አባላት፣ የጋሞ ዞን እና የከተማው አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በአሉ በፈረስ ጉግስ፣ በማስ ስፖርትና በተለያዩ ሁነቶች ለታዳሚው ለእይታ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ዘጋቢ፡ ገነት መኮንን – ከአርባምንጭ ጣቢያችን
የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል

More Stories
የሴቶች የልማት ህብረትን በማጠናከር የሴቶችን ተጠቃሚነት በይበልጥ ማረጋገጥ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
በዞኑ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የጋሞ ዞን አሰተዳደር አሰታወቀ
በሀሳብ ልዕልና የሚያምን የፖለቲካ ሥነ-ምህዳርን በማስፋት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመመካከርና በመደጋገፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ