የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል
የለውጡ መንግስት ባለፉት ሰባት አመታት ያከናወናቸው ተግባራትን በማስታወስ ስልጣን በሰላማዊ መንገድ የተያዘበት እና የህዝብ ጥያቄ በተገቢው ምላሽ ያገኘበት መጋቢት 24 በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች አየተከበረ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አመራሮችና አባላት፣ የጋሞ ዞን እና የከተማው አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በአሉ በፈረስ ጉግስ፣ በማስ ስፖርትና በተለያዩ ሁነቶች ለታዳሚው ለእይታ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ዘጋቢ፡ ገነት መኮንን – ከአርባምንጭ ጣቢያችን
የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል

More Stories
የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን ለመከላከል በሚደረገው አገራዊ ጥረት ውስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች ግንባር ቀደም ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
መምህራን የሚገባቸውን ጥቅማ ጥቅምና መብት በማስጠበቅ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ