የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል
የለውጡ መንግስት ባለፉት ሰባት አመታት ያከናወናቸው ተግባራትን በማስታወስ ስልጣን በሰላማዊ መንገድ የተያዘበት እና የህዝብ ጥያቄ በተገቢው ምላሽ ያገኘበት መጋቢት 24 በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች አየተከበረ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አመራሮችና አባላት፣ የጋሞ ዞን እና የከተማው አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በአሉ በፈረስ ጉግስ፣ በማስ ስፖርትና በተለያዩ ሁነቶች ለታዳሚው ለእይታ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ዘጋቢ፡ ገነት መኮንን – ከአርባምንጭ ጣቢያችን
የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል

More Stories
በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥራ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል