የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል
የለውጡ መንግስት ባለፉት ሰባት አመታት ያከናወናቸው ተግባራትን በማስታወስ ስልጣን በሰላማዊ መንገድ የተያዘበት እና የህዝብ ጥያቄ በተገቢው ምላሽ ያገኘበት መጋቢት 24 በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች አየተከበረ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አመራሮችና አባላት፣ የጋሞ ዞን እና የከተማው አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በአሉ በፈረስ ጉግስ፣ በማስ ስፖርትና በተለያዩ ሁነቶች ለታዳሚው ለእይታ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ዘጋቢ፡ ገነት መኮንን – ከአርባምንጭ ጣቢያችን
የብልፅግ ፖርቲ የ7 ዓመት የለውጥ ጉዞን አስመልክቶ የመጋቢት 24 በአል በተለያዩ ሁነቶች በአርባምንጭ ከተማ አየተከበረ ይገኛል

More Stories
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ