ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከመላው ኢትዮጵያ ለመጡ ከ200 በላይ የከተማ ከንቲባዎች ገለጻ አድርገዋል።
በመድረኩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች መገኘታቸውንም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
የውይይ መድረኩ የበለፀጉ ከተሞችን ለመፍጠር ከንቲባዎች በሚጫወቱት ሚና ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከመላው ኢትዮጵያ ለመጡ ከ200 በላይ የከተማ ከንቲባዎች ገለጻ አድርገዋል።
በመድረኩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች መገኘታቸውንም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
የውይይ መድረኩ የበለፀጉ ከተሞችን ለመፍጠር ከንቲባዎች በሚጫወቱት ሚና ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡
More Stories
በዞኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ፀጋዎችና እምቅ ባህሎችን በማልማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የቱሪዝም ሪፎርም እውን ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ
በኮንሶ ማህበረሰብ ዘንድ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የሚደረግበት “ኼልታ” ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓት ዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ እንደሚሰራ ተገለጸ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚጠበቀውን ውጤት ማጎልበት ይገባል – የማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ