የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
More Stories
ዲጂታል ኢትዮጵያን የመፍጠሪያ ጊዜን በማፋጠን ኢትዮጵያን የመጪው ዘመን መሪ ለማድረግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የሆሳዕና እናት ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ከአንድ መቶ በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች
እመርታ ለዘላቂ ከፍታ!