የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
More Stories
የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን ለመከላከል በሚደረገው አገራዊ ጥረት ውስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች ግንባር ቀደም ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
መምህራን የሚገባቸውን ጥቅማ ጥቅምና መብት በማስጠበቅ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ