የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
More Stories
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ
ሁሉም ሰው ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ በቀጣይ የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ እንዲችል የምርጫ ካርድ በወቅቱ መያዝ እንደሚጠበቅበት ተገለጸ