የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
የዒድ አል ፈጥር በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡
በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡
ዘጋቢ: ተሾመ ፀጋዬ – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
More Stories
በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥራ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል