የአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን ሽኝት በወዳጅነት አደባባይ ተከናወነ።
የአቶ ግርማ የሺጥላ አስከሬን በማርሽ ቡድን፣ በወዳጅ ዘመዶቻቸው እና በስራ ባልደረቦቻቸው ታጅቦ ወዳጅነት አደባባይ ደርሷል።
በወዳጅነት አደባባይም÷ የአቶ ግርማ የሺጥላ ባልደረቦች ፣ የፌዴራል እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች አሸኛኘት አድርገዋል።
በመቀጠልም የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በወላጆቻቸው ፍላጎት እና ጥያቄ መሰረት በተወለዱበት ሰሜን ሸዋ ዞን መሀል ሜዳ እንደሚፈጸም ተገልጿል።
More Stories
በመጀመሪያ 3 ወራት የቅድመ ወሊድ አገልግሎት በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች ተጠናክሮ ሊሰራበት እንደሚገባ የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
ምስራቅ አፍሪካን ያመሰው ክስተት
የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ከማጠናከር ባለፈ ጤናማ ንቁና የተሻለ ስብዕና ያለው ትውልድ ለመፍጠር የቴኳንዶ ስፖርት ትልቅ ሚና እንዳለው ተመላከተ