የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

ምክር ቤቱ በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት በመንግስት የተከወኑ ተግባራትን ያደምጣል።

የምክር ቤት አባላት በሚቀርበው ሪፖርት ላይ ጥያቄና አስተያየት አቅርበው ምላሽ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።

ዘጋቢ: ሲሳይ ደበበ