ዜና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ ምክር ቤቱ በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት በመንግስት የተከወኑ ተግባራትን ያደምጣል። የምክር ቤት አባላት በሚቀርበው ሪፖርት ላይ ጥያቄና አስተያየት አቅርበው ምላሽ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ዘጋቢ: ሲሳይ ደበበ Continue Reading Previous የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር የዞን እስልምና ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ የቡርጂ ዞን እስልምና ምክር ቤት የአባላት፣ ፕሬዝዳንትና ሥራ አሰፈፃሚዎችንNext የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር የዞን እስልምና ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ የቡርጂ ዞን እስልምና ምክር ቤት የአባላት፣ ፕሬዝዳንትና ሥራ አሰፈፃሚዎችን አስመረጠ More Stories 1 min read ዜና በክልሉ አጠቃላይ የትምህርት ጥራት፣ ቁጥጥርና የደረጃ ምዘና የአሰራር ስርዓት ለውጥ እየታየበት መምጣቱ ተገለጸ ዜና በወሊድ ምክንያት የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ለመቀነስ የተጀመሩ ስራዎች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ 1 min read ዜና የፃማኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ የ”ባርባይሳ” በዓል የህብረ ብሄራዊ አንድነት መገለጫ፣ የሰላምና የመተሳሰብ ምልክትነቱን በማግዘፍ ለዓለም አደባባይ ማብቃት ይገባል ሲሉ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ገለጹ
More Stories
በክልሉ አጠቃላይ የትምህርት ጥራት፣ ቁጥጥርና የደረጃ ምዘና የአሰራር ስርዓት ለውጥ እየታየበት መምጣቱ ተገለጸ
በወሊድ ምክንያት የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ለመቀነስ የተጀመሩ ስራዎች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
የፃማኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ የ”ባርባይሳ” በዓል የህብረ ብሄራዊ አንድነት መገለጫ፣ የሰላምና የመተሳሰብ ምልክትነቱን በማግዘፍ ለዓለም አደባባይ ማብቃት ይገባል ሲሉ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ገለጹ