በሀገረ መንግስት ግንባታ ላይ ያተኮረ የወጣቶች የውይይት መድረክ በሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሀሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፓርት ቢሮ ለሀገረ መንግስት ግንባታ፣ ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና የወጣቱ ሚና የጎላ ነው በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡
ከሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች በውይይቱ እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው
More Stories
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማጎልበት የጤና አደረጃጀቶችን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመግባት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ትምህርታቸው ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባ መልዕክት ተላለፈ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ከ10 ቢልዮን ብር በላይ በጀት ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውል በተገቢው እንደሚሠራ ገለፀ