በሀገረ መንግስት ግንባታ ላይ ያተኮረ የወጣቶች የውይይት መድረክ በሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሀሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፓርት ቢሮ ለሀገረ መንግስት ግንባታ፣ ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና የወጣቱ ሚና የጎላ ነው በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡
ከሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች በውይይቱ እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው
More Stories
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ