በሀገረ መንግስት ግንባታ ላይ ያተኮረ የወጣቶች የውይይት መድረክ በሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሀሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፓርት ቢሮ ለሀገረ መንግስት ግንባታ፣ ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና የወጣቱ ሚና የጎላ ነው በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡
ከሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች በውይይቱ እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው
More Stories
ፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ የህዝብና የመንግስት አገልግሎቶችን የሚያፋጥን መሆኑ ተገለጸ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገትና የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወሰነው ሁሉን አቀፍ የትምህርት ጥራት በማረጋገጥ መሆኑ ተገለጸ