በሀገረ መንግስት ግንባታ ላይ ያተኮረ የወጣቶች የውይይት መድረክ በሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሀሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፓርት ቢሮ ለሀገረ መንግስት ግንባታ፣ ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና የወጣቱ ሚና የጎላ ነው በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡
ከሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ወጣቶች በውይይቱ እየተሳተፉ ነው፡፡
ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው
More Stories
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የጎፋ ዞን በቶ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ከ1 ሚሊየን 223 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አርሶ አደሮች የመሬት ልኬት ማድረግ እየተሰራ መሆኑን አሰታወቀ
7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሃዊ እንዲሆን ሰፊ ተግባራት መከናወናቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ