የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ ”ጊፋታ” በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተከበረ ነው

የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ ”ጊፋታ” በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተከበረ ነው

ሀዋሳ፡ መስከረም 10/2019 ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ ”ጊፋታ” በዓል በወላይታ ሶዶ ሁለገብ ስታዲየም በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡

ዘጋቢ፡ ፈቃዱ ማትዮስ – ከዋካ ጣቢያችን