ምክር ቤቱ 25ኛ መደበኛ ጉባዔውን ያካሂዳል
ሀዋሳ፡ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 25ኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬ ይካሄዳል፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው 25ኛ መደበኛ ጉባዔው የ24ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤን መርምሮ የሚያፀድቅ ይሆናል፡፡
የምክር ቤቱ ቀጣይ አጀንዳ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያን ለመወሰን እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የሠራተኞች አስተዳደር ረቂቅ ደንብን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ እንደሚመራ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ ፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

More Stories
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ