ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጅቡቲ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጅቡቲ ገቡ

ሀዋሳ፡ ሰኔ 05/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ጅቡቲ ገብተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በ14ኛው የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ባለ ሥልጣን (ኢጋድ) አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሔራት እና መንግሥታት መደበኛ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ነው ጅቡቲ የገቡት።

ምንጭ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት