የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በድህረ ምረቃ እና በቅድመ ምረቃ ለ17ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 249 ተማሪዎችን በቴፒ ግቢ እያስመረቀ ይገኛል
በዛሬው እለት ዩኒቨርሲቲው በቴፒ ግቢ እያስመረቀ የሚገኘው በሁለት ኮሌጅ እና በአንድ ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 245 በቅድመ ምረቃ እና 4 ተማሪዎች በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ከተመሪቂ ተማሪዎች መካከልም 20ዎቹ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ዘጋቢ: አብዮት በቀለ – ከሚዛን ጣቢያችን

More Stories
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ