የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በድህረ ምረቃ እና በቅድመ ምረቃ ለ17ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 249 ተማሪዎችን በቴፒ ግቢ እያስመረቀ ይገኛል
በዛሬው እለት ዩኒቨርሲቲው በቴፒ ግቢ እያስመረቀ የሚገኘው በሁለት ኮሌጅ እና በአንድ ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 245 በቅድመ ምረቃ እና 4 ተማሪዎች በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ከተመሪቂ ተማሪዎች መካከልም 20ዎቹ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ዘጋቢ: አብዮት በቀለ – ከሚዛን ጣቢያችን

More Stories
በቀቤና ልዩ ወረዳ የሚገነቡት የኢማም ሀሰን ኡንጀሞ ሆስፒታል እና የፈትሁዲን ላሉተ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ፕሮጀክቶች የማህበረሰቡን የዘመናት የልማት ጥያቄ ምላሽ የሚሰጡ መሆናቸውን ተገለፀ
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ