የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በድህረ ምረቃ እና በቅድመ ምረቃ ለ17ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 249 ተማሪዎችን በቴፒ ግቢ እያስመረቀ ይገኛል
በዛሬው እለት ዩኒቨርሲቲው በቴፒ ግቢ እያስመረቀ የሚገኘው በሁለት ኮሌጅ እና በአንድ ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 245 በቅድመ ምረቃ እና 4 ተማሪዎች በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ከተመሪቂ ተማሪዎች መካከልም 20ዎቹ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ዘጋቢ: አብዮት በቀለ – ከሚዛን ጣቢያችን

More Stories
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ
ሁሉም ሰው ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ በቀጣይ የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ እንዲችል የምርጫ ካርድ በወቅቱ መያዝ እንደሚጠበቅበት ተገለጸ