የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ15ኛ ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራሞች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 255 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ15ኛ ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራሞች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 255 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል 276 ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል።

የምረቃ ፕሮግራሙ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ፣ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ አባል አቶ ማቲዎስ አኒዮ፣ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዳዊት ሃዬሶ እና የዩኒቨርስቲው ማኔጅመንት አባላት በተገኙበት እየተካሄ ይገኛል።

ዘጋቢ: ሳሙኤል መንታሞ – ከሆሳዕና ጣቢያችን