የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመስክ ምልከታ እያካሄደ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመስክ ምልከታ እያካሄደ ነው

ቋሚ ኮሚቴው በዛሬ ጉብኝቱ በቀቤና ልዩ ወረዳ በ2018 በጀት አመት በግብርና በውሀና በአካባቢና ደን ጥበቃ የተከናወኑ ስራዎችን በአካል ተገኝቶ የመስክ ምልከታ እያካሄደ ይገኛል።

ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው