የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀቤና ልዩ ወረዳ ምልከታ እያደረገ ነው

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀቤና ልዩ ወረዳ ምልከታ እያደረገ ነው

ምክር ቤቱ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ታች ድረስ በመውረድ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።

በዚህም የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው ዋሌራ በልዩ ወረዳው የጤናና የትምህርት ተቋማት እንዲሁም የባህል ጉዳዮችን እየተመለከቱ ነው።

ሰብሳቢው በቀቤና ልዩ ወረዳ አልቢር ሀሰን ዑንጃሞ ጤና ጣቢያ የሚሰጠውን አገልግሎት ተመልክተዋል።

በምልከታቸው የእናቶች የወሊድ አገልግሎት ና አጠቃላይ የጤና ጣቢያው የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ ተደርጎበታል።

ዘጋቢ: ባዬ በልስቲ