የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀቤና ልዩ ወረዳ ምልከታ እያደረገ ነው
ምክር ቤቱ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ታች ድረስ በመውረድ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
በዚህም የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው ዋሌራ በልዩ ወረዳው የጤናና የትምህርት ተቋማት እንዲሁም የባህል ጉዳዮችን እየተመለከቱ ነው።
ሰብሳቢው በቀቤና ልዩ ወረዳ አልቢር ሀሰን ዑንጃሞ ጤና ጣቢያ የሚሰጠውን አገልግሎት ተመልክተዋል።
በምልከታቸው የእናቶች የወሊድ አገልግሎት ና አጠቃላይ የጤና ጣቢያው የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ ተደርጎበታል።
ዘጋቢ: ባዬ በልስቲ

More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመስክ ምልከታ እያካሄደ ነው
በዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ ከ154 ሚሊዮን በላይ ዘርፈብዙ ጥቅም ያለቸውን የተለያዩ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሳውላ ካምፓስ ለ9ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 121 ተማሪዎችን አስመረቀ