በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
በወላይታ ዞን ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ህገ-ወጥ ንግድና ለመከላከል በተደረገው ክትትል 2 ሺህ 135 ነጋዴዎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰድ መቻሉን የዞኑ ንግድና ገበያ ልማት መመሪያ አስታወቀ
በ2017/18 የመኸር አዝመራ ከ4 መቶ ሺ ሄክታር በላይ ማሳን በተለያዩ የሰብል ዓይነቶች መሸፈኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈጻጸም እና የቀጣይ የክረምት ወራት ቅድመ ዝግጅት ግምገማ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እያካሄደ ይገኛል