በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
በክረምት የተከናወኑ የወጣቶች በጎ ተግባራት ከ180 ሚሊየን ብር በላይ ከመንግስት ሊወጣ የነበረ ወጪ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የችሎት መዝገብ ስራ በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የደንበኞቹን እርካታ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ገለፀ
የፀጥታና የደህንነት ስጋቶችን በጋራ በመታገል ለሁለንተናዊ የሀገሪቱ ሠላም በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ካሳ ገለፁ