በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ