በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የተመረ ልዑክ በሀዲያ ዞን በተከናወኑ የልማት ስራዎችና በክረምት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው
በዞኑ በሉም መስኮች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችም በየዘርፉ ኃላፊዎች ሪፖርት እየቀረበ ያለ ሲሆን በሪፖርቶቹ ላይ ውይይት ተደርጎ የመስክ ምልከታ እንደሚደረግም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ፡ አለቃል ደስታ ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
የአካባቢ ብክለትን እና የካርበን ልቀትን ከመከላከል ባሻገር ለታዳሽ ሀይል ትኩረት ሊደረግ ይገባል – የክልሉ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን
በዩኒቨርሲቲው በምርምር እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸው ተገለፀ
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕብረተሰቡ በነፃነት ተሳትፎ ያደረገበት መሆኑ ተገለጸ